ሰበር ዜና- ፍትህ ጋዜጣ እንዳይሰራጭ ታገደች!

ሰበር ዜና-
ፍትህ ጋዜጣ እንዳይሰራጭ ታገደች!
በትላ ንትናው ዕለት ለስርጭት መብቃት የነበረባት ፍትህ የጠቅላይ ሚንስትሩን መታተም ተከትሎ በተፈጠረው የስልጣን ትግል እያሸነፈ በመጣው አክራሪ ሀይል ተስተጓጉላ የነበረ ቢሆንም በማግስቱ እንድትታተም ተፈቅዷል ተብሎ ታተመች፡፡ ትላንት ከምሽቱ 2 ሰዓት ላይም ሙሉ በሙሉ ታትማም አለቀች፡፡ ነገር ግን አንባቢያን እጅ ልትደርስ አልቻለችም፡፡ ምክንያቱ ደግሞ (በዛው ኃይል ትዕዛዛ ይመስለኛል) በአቃቢ ህግ ብርሃኑ ወንድምአገኝ ‹‹ለሀገር ደህንንት የሚያሰጋ ዘገባ በጋዜጣው ላይ መታተሙ መረጃ ስለደረሰን እንዲታገድ ወስነናል›› በሚል የተፈረመ የዕግድ ደብዳቤ ማተሚያ ቤቱ እንደደረሰው ገለፀልን፡፡ በዚህም ምክንያት በአሁኑ ሰዓት 30 ሺህ የፍትህ ጋዜጣ እትም በብርሃና ሰላም ማተሚያ ቤት ተቆልፎበት ይገኛል፡፡
…እንዴት ነው ነገሩ? ‹‹ትሻልን ፈትቼ ትብስን አገባሁ›› እየሆነ ነው? ይህ ሁኔታ ወደስልጣን እየመጣ ያለው ሀይል የባሰ እንደሆነ ምልክት እያሳየስ ይሆን? ለማንኛውም መጨረሻውን አይተን የራሳችንን እርምጃ እንወስዳለን፡፡
(ማተሚያ ቤቱ ለጋዜጣው ዝግጅት ክፍል የላከውን ደብዳቤ ከስር ይመልከቱ)

Comments

Hi Temesgen,

the letter has not been attached .

Wishing you all the best !!!

Hello Teme and all Feteh Editors, Be strong and fight them by your Pen as usual. Better Time come soon for all of Ethiopians.

ተሜ እንዴት ነህ? የኢትዮጵያ አምላክ ከክፉዎች ይጠብቅህ ዘንድ የዘወትር ጸሎቴ ነው። ግዜጣህ በመታገዱ ቢያበሳጨኝም አልገረመኝም። ምክንያቱም ካምባገነን ከዚህ ወዲያ ምን ይጠበቃል? ብቻ እራስህን እይጠበቅክ በርታ።
አሁን ግን ተጨማሪ ላደርግልህ የፈለግኩት ሀርድ ኮፒ ብትከለከልም በዌብሳይት በተወሰነ ደረጃ መረጃዎችህን ማድረስ ትችላለህ። በርግጥ በዚህ የኑሮ ውድነት ጋዜጣዋን ለማሳተም ያወጣሃውን ወጪ ረስቼው አይደለም። ጭራሽ የማይለቁልህ ከሆነ ልፋትህ መና እንዳይቀር ማለቴ ነው።
እንግዲህ የአትዮጵያ አምላክ ካንተ ጋር ይሁን። ቻዎ!

beka tefetseme malet new alekachin motu.esey emye maryam semachegna!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!1

so why don't you post it online? i know it is a disaster for you guys to loose close to 200,000 birr but let the information come out even before they prohibit you from publishing it online. i think that will be their next move.

This seems correct. Now every body can approve that the constitution has been cancelled by this letter.

this journal hurts EPRDF by exposing information that is unknown by people. and its distribution is 30000 which is the leader .
so it should be punished .
do not forget also there is election next year .
therefore this is danger for EPRDF and like the previous journals u have 2 chances to sweden or to kality

Ere wodat eyehedn new anbagenen sihed anbagenen yetekal malet new kezihs fetary ytebken

Eheheheeeeeeeeeee eskemeche....... alech GG ayzogn!

የፍትህ ጋዜጣ መታገዱ በውነቱ የሚያሳዝን ነው

ere please post it online....

ጉልበት በፍትሕ ላይ!
አዬ ምነው ‹‹ፍትሕ‹‹፤‹‹ በፍትሕ‹‹ ይሄን ያክል ጨከንሽባት!
መቀነትሽን አጥብቀሽ፤ አንች ዘግይተሸ እሷን አዘገየሻት!
ከአንባቢ እኔ ነጠልሻት፤ በግፈኞች አዘጋሻት
አንደበቴን !
ልሳኔን!
እንዴ ፍትሕ፤ ፍትሕን!
አንችም፤እሷን!
አንዷን፤እራስሽን!

Gena temesgen yante afem yizegal

fethe is the most specactular news peper in ethipia.but eprdf is jam the disrubtion of this news paper.melse step down!!!

ene bebekule beyalehu. ahun gera seletegabu yemiseruten ayawkum!!! egyam be semet sayhon be belehat nw menekesakes yaleben. ahunem altebabernem muslim wendemochachen sebedelu eyayen nw. gera yagabal ye ETHIOPIA amilak andenet yesten.

we realy missed it

we realy missed it

free z press

The fool despots think they can silence truth. They are running against time.

የማውቅ መብታችን እስከመቸ ታፍኖ ነው የሚዘል ቀው በናታቹህ ሰውየው ከመሞታቸው በፊት ለንሳሃ እዲበቁ ባገዳቹህት የፍት ጋዜጣ ንስሃቸውን እንስማ የተያዘው እትም ይለቀቅእል እውነቱን እወቁት ለናተም ይበጃቹሃል ….

I am the one who stands besides you. I am sure that other Ethiopians also follow. Now we are at the end point of the road. I hope in the coming new year we will celebrate it with the new government which elected by the ppl directly.
GOD BLESS ETHIOPIA
GOD BLESS TEMESGEN AND HIS FRIENDS.

it is obvious we waiting at what time they are take ato temesegne in prison it is not amazed they do what we are expected no surprise.

abezachut mengestm zem alachihu

Add new comment

Filtered HTML

  • Web page addresses and e-mail addresses turn into links automatically.
  • Allowed HTML tags: <a> <em> <strong> <cite> <blockquote> <code> <ul> <ol> <li> <dl> <dt> <dd>
  • Lines and paragraphs break automatically.

Plain text

  • No HTML tags allowed.
  • Web page addresses and e-mail addresses turn into links automatically.
  • Lines and paragraphs break automatically.