ዜና /ሲዊዲናዊያን ጋዜጠኞች ላይ የ 11 ዓመት እስራት የተፈረደባቸው እነ ርዕዮት ዓለሙ ለጥር 1 ቀን 2004 ዓ.ም ተቀጠሩ/
Submitted by Admin on Tue, 12/27/2011 - 13:29
ዛሬ ማክሰኞ ታኅሣሥ 17 ቀን 2004ዓ.ም በዋለው ችሎት “በሕገወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ በመግባትና የጋዜጠኝነት ሙያን እንደ ሽፋን በመጠቀም ለሽብርተኝነት ድጋፍ በመስጠት” ወንጀል የተከሰሱት ሁለቱ ሲዊዲናዊያን ጋዜጠኞች ላይ የ 11 ዓመት እስራት የተፈረደባቸው ሲሆን የሲዊዲን አምባሳደርም ችሎቱን ረግጠው እንደወጡ ሪፖርተራችን ዘግቧል፡፡
በተያያዘ ዜና የነ ርዕዮት ዓለሙን ክስ ሲያይ የነበረው ችሎት ውሳኔ ለመስጠት ለጥር 1 ቀን 2004 ዓ.ም ቀጠሮ ሰጥቶ ችሎቱ ተበትኗል፡፡

Comments
Getamesay Abebe (not verified)
Wed, 12/28/2011 - 02:23
Permalink
reading news
it is very nice i like it
Add new comment