Add new comment

እንዲህ ዓይነቶቹ መጣጥፎች ከጊዜ ጊዜ እየተለመዱ መምጣት ያለባቸውና እኛም አንባቢዎች በውስጥ ያሉትን ነጥቦች ካለን ዕውቀት ጋር እያገናዘብን ስንዴውን ከእንክርዳዱ ለይተን የራሳችንን አስተያየት መስጠትና መሳተፍ የምንችል መሆኑን እገነዘባለሁ። ከዚህ ውጭ ግን የዓምደኛውን “የበዕውቀቱን” ከዕውቀት ውጭ መሆን እና “ክልሉ” እንዳልሆነ የሚሰጠው አስተያየት አግባብ እንዳልሆነ ነው። ስለጉዳዩ የምታውቁዋቸው እውነታዎች ካሉ “ፍትህ” ቦታ ልትሰጣችሁ ይገባል እላለሁ። ጣፉ። ጠሃፊውን አትንኩት።

Filtered HTML

  • Web page addresses and e-mail addresses turn into links automatically.
  • Allowed HTML tags: <a> <em> <strong> <cite> <blockquote> <code> <ul> <ol> <li> <dl> <dt> <dd>
  • Lines and paragraphs break automatically.

Plain text

  • No HTML tags allowed.
  • Web page addresses and e-mail addresses turn into links automatically.
  • Lines and paragraphs break automatically.