Add new comment

ወንድም በውቀቱ:-የቆምክበትን ጊዜና ቦታ አስተውል: በተማርክበት ሙያህ እንጅ የሰው ሙያ ውስጥ ገብተህ አታቡካ:: ምናለበት ወገንህና ሃገርህ ለፍተው ባስተማሩህ ሞያ ብትሰራና ቢታገለግል:: በደንብ ካስተዋልክ: ሆድህ ላይ ጩቤ ሰክተህ ጠላትክን እንደማጉረስ አይነት ስራ እየሰራህ ነው:: የረጅም ጊዜ ታሪክ ጸሃፊ ጳጳስ ለምሆን እድሜ ልክ ምማርና ማስተዋል ያስፈልጋል:: እንዲህ ለምጻፍ ገለልተኛ ሆኖ እንጅ ተንጋሎ አይደለም የሚጻፈው! ታሪክ ከብዙ ማዕዝን ታይቶ ረጂም ጊዜ ተምሳጥሮ እንጅ እንደ ጫት በምርቃና እንጣጥ ተብሎ አይቀነጠብም-እሽ ወንድሜ? እሾህ አጥር ላይ ተደግፈን አልጋ እየተቸን ዬንግሊላ ወድቀን አለም ጥሎን ሄደ!እባክህን ወደሙያህ!

Filtered HTML

  • Web page addresses and e-mail addresses turn into links automatically.
  • Allowed HTML tags: <a> <em> <strong> <cite> <blockquote> <code> <ul> <ol> <li> <dl> <dt> <dd>
  • Lines and paragraphs break automatically.

Plain text

  • No HTML tags allowed.
  • Web page addresses and e-mail addresses turn into links automatically.
  • Lines and paragraphs break automatically.