Add new comment

እርሶ መረጃ አለኝ ባሉበት ነገርላይ አስተያየት መስጠት እጅግ አላዋቂነት ስለሚሆን ዝምታ ጥሩ ነዉ:: ሆኖም ግን አንዳንዴ ስሜታዊ በመሆን የሚሰጡቸው ግምታዊ አስተያየቶች የሚናገሯቸዉ ትልልቅ ቁምነግሮችን ለመስማት እንቅፍት የሚሆኑ ይመስለኛል:: እርሶ የሚወዱት መጻፍ(መጻሀፍ ቅዱስ ማለቴን ነው) ጥቂት ዝንቦች መልካሙን የወይን ጠጅ ያገሙታል ነዉ የሚለዉ? አቶ ሲሳይ መጻፋቸው ላይ የቅንጅት መፈረካከስ በተመለከት ያነሱት መንም ነገር አላነበብኩም:: የመጽሀፉም ፈይዳ እኔ እስከገባኝ ድረስ ኢትዮጵያ ዉስጥ የነበረዉን የፍርድ ስረአት በዚያን ጊዜ ምን ይመስል እንደነበር ማስገንዘብ እንጂ ቅንጅት ዉስጥ የነበረዉን የፖለቲካ ሽኩቻ ማቅረብ አለመሰለኝም:: እርግጥ ነዉ አቶ ልደቱ ባደባባይ የናገራቸዉ የነበሩ ነገሮች ለፍርድቤት የማስረጃ ግብአትነት መዋላቸዉ በተመለከት ጥቂት ብሏል ያግን እርሶ ነበረ የሚሉትን የስልጣን ሽኩቻ በተመለከተ አይደለም::

Filtered HTML

  • Web page addresses and e-mail addresses turn into links automatically.
  • Allowed HTML tags: <a> <em> <strong> <cite> <blockquote> <code> <ul> <ol> <li> <dl> <dt> <dd>
  • Lines and paragraphs break automatically.

Plain text

  • No HTML tags allowed.
  • Web page addresses and e-mail addresses turn into links automatically.
  • Lines and paragraphs break automatically.