የአንዱአለም አራጌ ቃል - ከቃሊቲ ማረሚያ ቤት

ፍትህ የካቲት 30 2004 ዓ.ም
በዚህ በቃሊቲ ወህኒ ቤት በእኔ ላይ የደረሰውን የግድያ ሙከራ አስመልክቶ በተከበረው ጋዜጣዎ መዘገቡን ሰማሁ፡፡ በቅድሚያ ጋዜጣዎ እውነቱን ለማሳወቅ ስለአደረገችው ጥረት ከልብ እንዳመሰግን እንዲፈቀድልኝ እጠይቃለሁ፡፡ እነሆም ፍቃድ ከጠየቁኝ ዘንዳ ምስጋናዬን አቀርባለሁ!

Pages